ፓርላማው ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ በተገኙበት ነገ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል
(ኤፍ ቢ ሲ)- የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በነገው እለት 21ኛ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድም በነገው መደበኛ ስብሰባ የሚገኙ ይሆናል።
መረጃው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነው።
Recover your password.
A password will be e-mailed to you.